የማርቆስ ወንጌል (Mark)
1
1
የእግዚአብሔር
ልጅ
የኢየሱስ
ክርስቶስ
ወንጌል
መጀመሪያ
።
2-3
እነሆ
፥
መንገድህን
የሚጠርግ
መልክተኛዬን
በፊትህ
እልካለሁ
የጌታን
መንገድ
አዘጋጁ
ጥርጊያውንም
አቅኑ
እያለ
በምድረ
በዳ
የሚጮኽ
ሰው
ድምፅ
ተብሎ
በነቢዩ
በኢሳይያስ
እንደ
ተጻፈ
፥
4
ዮሐንስ
በምድረ
በዳ
እያጠመቀ
የንስሐንም
ጥምቀት
ለኃጢአት
ስርየት
እየሰበከ
መጣ
።
5
የይሁዳም
አገር
ሁሉ
የኢየሩሳሌምም
ሰዎች
ሁሉ
ወደ
እርሱ
ይወጡ
ነበር
፥
ኃጢአታቸውንም
እየተናዘዙ
በዮርዳኖስ
ወንዝ
ከእርሱ
ይጠመቁ
ነበር
።
6
ዮሐንስም
የግመል
ጠጉር
ለብሶ
በወገቡ
ጠፍር
ይታጠቅ
አንበጣና
የበረሀ
ማርም
ይበላ
ነበር
።
7
ተጎንብሼ
የጫማውን
ጠፍር
መፍታት
የማይገባኝ
ከእኔ
የሚበረታ
በኋላዬ
ይመጣል
።
8
እኔ
በውኃ
አጠመቅኋችሁ
እርሱ
ግን
በመንፈስ
ቅዱስ
ያጠምቃችኋል
እያለ
ይሰብክ
ነበር
።
9
በዚያ
ወራትም
ኢየሱስ
ከገሊላ
ናዝሬት
መጥቶ
ከዮሐንስ
በዮርዳኖስ
ወንዝ
ተጠመቀ
።
10
ወዲያውም
ከውኃው
በወጣ
ጊዜ
ሰማያት
ሲቀደዱ
መንፈስም
እንደ
ርግብ
ሲወርድበት
አየና
።
የምወድህ
ልጄ
አንተ
ነህ
፥
11
በአንተ
ደስ
ይለኛል
የሚል
ድምፅ
ከሰማያት
መጣ
።
12
ወዲያውም
መንፈስ
ወደ
ምድረ
በዳ
አወጣው
።
13
በምድረ
በዳም
ከሰይጣን
እየተፈተነ
አርባ
ቀን
ሰነበተ
ከአራዊትም
ጋር
ነበረ
፥
መላእክቱም
አገለገሉት
።
14-15
ዮሐንስም
አልፎ
ከተሰጠ
በኋላ
ኢየሱስ
የእግዚአብሔርን
መንግሥት
ወንጌል
እየሰበከና
።
ዘመኑ
ተፈጸመ
የእግዚአብሔርም
መንግሥት
ቀርባለች
ንስሐ
ግቡ
በወንጌልም
እመኑ
እያለ
ወደ
ገሊላ
መጣ
።
16
በገሊላ
ባሕርም
አጠገብ
ሲያልፍ
ስምዖንን
ወንድሙንም
እንድርያስን
መረባቸውን
ወደ
ባሕር
ሲጥሉ
አየ
፥
ዓሣ
አጥማጆች
ነበሩና
።
17
ኢየሱስም
።
በኋላዬ
ኑና
ሰዎችን
አጥማጆች
እንድትሆኑ
አደርጋችኋለሁ
አላቸው
።
18
ወዲያውም
መረባቸውን
ትተው
ተከተሉት
።
19
ከዚያም
ጥቂት
እልፍ
ብሎ
የዘብዴዎስን
ልጅ
ያዕቆብን
ወንድሙንም
ዮሐንስን
ደግሞ
በታንኳ
ላይ
መረባቸውን
ሲያበጁ
አየ
።
20
ወዲያውም
ጠራቸው
አባታቸውንም
ዘብዴዎስን
ከሞያተኞቹ
ጋር
በታንኳ
ላይ
ትተው
ተከትለውት
ሄዱ
።
21
ወደ
ቅፍርናሆምም
ገቡ
፤
ወዲያውም
በሰንበት
ወደ
ምኵራብ
ገብቶ
አስተማረ
።
22
እንደ
ባለ
ሥልጣን
ያስተምራቸው
ነበር
እንጂ
እንደ
ጻፎች
አይደለምና
በትምህርቱ
ተገረሙ
።
23
በዚያን
ጊዜም
በምኩራባቸው
ርኵስ
መንፈስ
ያለው
ሰው
ነበረ
፤
24
እርሱም
።
የናዝሬቱ
ኢየሱስ
ሆይ
፥
ከአንተ
ጋር
ምን
አለን
?
ልታጠፋን
መጣህን
?
ማን
እንደ
ሆንህ
አውቄአለሁ
፥
የእግዚአብሔር
ቅዱሱ
ብሎ
ጮኸ
።
25
ኢየሱስም
።
ዝም
በል
ከእርሱም
ውጣ
ብሎ
ገሠጸው
።
26
ርኵሱም
መንፈስ
አንፈራገጠውና
በታላቅ
ድምፅ
ጮኾ
ከእርሱ
ወጣ
።
27
ሁሉም
።
ይህ
ምንድር
ነው
?
በሥልጣን
ርኵሳን
መናፍስትን
ያዝዛል
፤
እነርሱም
ይታዘዙለታልና
ይህ
አዲስ
ትምህርት
ምንድር
ነው
?
ብለው
እስኪጠያየቁ
ድረስ
አደነቁ
።
28
ዝናውም
ወዲያው
በየስፍራው
ወደ
ገሊላ
ዙሪያ
ሁሉ
ወጣ
።
29
ወዲያውም
ከምኵራብ
ወጥቶ
ከያዕቆብና
ከዮሐንስ
ጋር
ወደ
ስምዖንና
ወደ
እንድርያስ
ቤት
ገባ
።
30
የስምዖንም
አማት
በንዳድ
ታማ
ተኝታ
ነበር
፥
ስለ
እርስዋም
ወዲያው
ነገሩት
።
31
ቀርቦም
እጅዋን
ይዞ
አስነሣት
ንዳዱም
ወዲያው
ለቀቃትና
አገለገለቻቸው
።
32
ፀሐይም
ገብቶ
በመሸ
ጊዜ
፥
የታመሙትንና
አጋንንት
ያደረባቸውን
ሁሉ
ወደ
እርሱ
አመጡ
፤
33
ከተማይቱም
ሁላ
በደጅ
ተሰብስባ
ነበር
።
34
በልዩ
ልዩ
ደዌም
የታመሙትን
ብዙዎችን
ፈወሰ
፥
ብዙዎችንም
አጋንንት
አወጣ
፥
አጋንንትም
ክርስቶስ
መሆኑን
አውቀው
ነበርና
ሊናገሩ
አልፈቀደላቸውም
።
35
ማለዳም
ተነሥቶ
ገና
ሌሊት
ሳለ
ወጣ
ወደ
ምድረ
በዳም
ሄዶ
በዚያ
ጸለየ
።
36
ስምዖንና
ከእርሱ
ጋር
የነበሩትም
ገሥግሠው
ተከተሉት
፥
37
ባገኙትም
ጊዜ
።
ሁሉ
ይፈልጉሃል
አሉት
።
38
እርሱም
።
በዚያ
ደግሞ
ልሰብክ
ወደ
ሌላ
ስፍራ
በቅርብ
ወዳሉ
መንደሮች
እንሂድ
ስለዚህ
ወጥቻለሁና
አላቸው
።
39
በምኵራባቸውም
እየሰበከ
አጋንንትንም
እያወጣ
ወደ
ገሊላ
ሁሉ
መጣ
።
40
ለምጻምም
ወደ
እርሱ
መጥቶ
ተንበረከከና
።
ብትወድስ
ልታነጻኝ
ትችላለህ
ብሎ
ለመነው
።
41
ኢየሱስም
አዘነለት
እጁንም
ዘርግቶ
ዳሰሰውና
።
እወድዳለሁ
፤
ንጻ
አለው
።
42
በተናገረም
ጊዜ
ለምጹ
ወዲያው
ለቀቀውና
ነጻ
።
43
በብርቱም
ተናግሮ
ወዲያው
አወጣው
፤
44
ለማንም
አንዳች
እንዳትናገር
ተጠንቀቅ
፥
ነገር
ግን
ሄደህ
ራስህን
ለካህን
አሳይ
ለእነርሱም
ምስክር
እንዲሆን
ስለ
መንጻትህ
ሙሴ
ያዘዘውን
አቅርብ
አለው
።
45
እርሱ
ግን
ሲወጣ
ብዙ
ሊሰብክና
ነገሩን
ሊያወራ
ጀመረ
፥
ስለዚህም
ኢየሱስ
ተገልጦ
ወደ
ከተማ
መግባት
ወደ
ፊት
ተሳነው
፥
ነገር
ግን
በውጭ
በምድረ
በዳ
ይኖር
ነበር
፤
ከየስፍራውም
ወደ
እርሱ
ይመጡ
ነበር
።
2
1
ከጥቂት
ቀን
በኋላ
ወደ
ቅፍርናሆም
ደግሞ
ገብቶ
በቤት
እንደ
ሆነ
ተሰማ
።
2
በደጅ
ያለው
ስፍራም
እስኪጠባቸው
ድረስ
ብዙ
ሰዎች
ተሰበሰቡ
፤
ቃሉንም
ይነግራቸው
ነበር
።
3
አራት
ሰዎችም
የተሸከሙትን
ሽባ
አመጡለት
።
4
ስለ
ሕዝቡም
ብዛት
ወደ
እርሱ
ማቅረብ
ቢያቅታቸው
እርሱ
ያለበትን
የቤቱን
ጣራ
አነሡ
፥
ነድለውም
ሽባው
የተኛበትን
አልጋ
አወረዱ
።
5
ኢየሱስም
እምነታቸውን
አይቶ
ሽባውን
።
አንተ
ልጅ
፥
ኃጢአትህ
ተሰረየችልህ
አለው
።
6
ከጻፎችም
አንዳንዶቹ
በዚያ
ተቀምጠው
ነበር
በልባቸውም
።
ይህ
ሰው
ስለ
ምን
እንደዚህ
ያለ
ስድብ
ይናገራል
?
7
ከአንዱ
ከእግዚአብሔር
በቀር
ኃጢአት
ሊያስተሰርይ
ማን
ይችላል
?
ብለው
አሰቡ
።
8
ወዲያውም
ኢየሱስ
በልባቸው
እንዲህ
እንዳሰቡ
በመንፈስ
አውቆ
እንዲህ
አላቸው
።
በልባችሁ
ይህን
ስለ
ምን
ታስባላችሁ
?
9
ሽባውን
።
ኃጢአትህ
ተሰረየችልህ
ከማለት
ወይስ
።
ተነሣ
አልጋህንም
ተሸከምና
ሂድ
ከማለት
ማናቸው
ይቀላል
?
10
ነገር
ግን
ለሰው
ልጅ
በምድር
ላይ
ኃጢአትን
ሊያስተሰርይ
ሥልጣን
እንዳለው
እንድታውቁ
፤
11
ሽባውን
።
አንተን
እልሃለሁ
፥
ተነሣ
፥
አልጋህን
ተሸከምና
ወደ
ቤትህ
ሂድ
አለው
።
12
ተነሥቶም
ወዲያው
አልጋውን
ተሸክሞ
በሁሉ
ፊት
ወጣ
፥
ስለዚህም
ሰዎች
ሁሉ
ተገረሙና
።
እንዲህ
ያለ
ከቶ
አላየንም
ብለው
እግዚአብሔርን
አከበሩ
።
13
ደግሞም
በባሕር
አጠገብ
ወጣ
፤
ሕዝቡም
ሁሉ
ወደ
እርሱ
መጡና
አስተማራቸው
።
14
ሲያልፍም
በመቅረጫው
ተቀምጦ
የነበረውን
የእልፍዮስን
ልጅ
ሌዊን
አየና
።
ተከተለኝ
አለው
።
ተነሥቶም
ተከተለው
።
15
በቤቱም
በማዕድ
ተቀምጦ
ሳለ
፥
ብዙ
ቀራጮችና
ኃጢአተኞች
ከኢየሱስና
ከደቀ
መዛሙርቱ
ጋር
ተቀመጡ
፤
ብዙ
ነበሩ
ይከተሉትም
ነበር
።
16
ጻፎችና
ፈሪሳውያንም
ከቀራጮችና
ከኃጢአተኞች
ጋር
ሲበላ
አይተው
ለደቀ
መዛሙርቱ
።
ከቀራ
ጮችና
ከኃጢአተኞች
ጋር
የሚበላና
የሚጠጣ
ስለ
ምንድር
ነው
?
አሉ
።
17
ኢየሱስም
ሰምቶ
።
ሕመምተኞች
እንጂ
ብርቱዎች
ባለ
መድኃኒት
አያስፈልጋቸውም
ኃጢአተኞችን
እንጂ
ጻድቃንን
ልጠራ
አልመጣሁም
አላቸው
።
18
የዮሐንስ
ደቀ
መዛሙርትና
ፈሪሳውያን
ይጦሙ
ነበር
።
መጥተውም
።
የዮሐንስና
የፈሪሳውያን
ደቀ
መዛሙርት
የሚጦሙት
የአንተ
ደቀ
መዛሙርት
ግን
የማይጦሙት
ስለ
ምንድር
ነው
?
አሉት
።
19
ኢየሱስም
አላቸው
።
ሙሽራው
ከእነርሱ
ጋር
ሳለ
ሚዜዎች
ሊጦሙ
ይችላሉን
?
ሙሽራው
ከእነርሱ
ጋር
ሳለ
ሊጦሙ
አይችሉም
።
20
ነገር
ግን
ሙሽራው
ከእነርሱ
የሚወሰድበት
ወራት
ይመጣል
፥
በዚያ
ወራትም
ይጦማሉ
።
21
በአረጀ
ልብስ
አዲስ
እራፊ
የሚጥፍ
የለም
፤
ቢደረግ
ግን
፥
አዲሱ
መጣፊያ
አሮጌውን
ይቦጭቀዋል
፥
መቀደዱም
የባሰ
ይሆናል
።
22
በአረጀ
አቁማዳም
አዲስ
የወይን
ጠጅ
የሚያኖር
የለም
፤
ቢደረግ
ግን
፥
የወይን
ጠጁ
አቁማዳውን
ያፈነዳል
የወይኑም
ጠጅ
ይፈሳል
አቁማዳውም
ይጠፋል
አዲሱን
የወይን
ጠጅ
ግን
በአዲስ
አቁማዳ
ያኖራሉ
።
23
በሰንበትም
በእርሻ
መካከል
ሲያልፍ
ደቀ
መዛሙርቱ
እየሄዱ
እሸት
ይቀጥፉ
ጀመር
።
24
ፈሪሳውያንም
።
እነሆ
፥
በሰንበት
ያልተፈቀደውን
ስለ
ምን
ያደርጋሉ
?
አሉት
።
25
እርሱም
።
ዳዊት
ባስፈለገውና
በተራበ
ጊዜ
፥
እርሱ
አብረውት
ከነበሩት
ጋር
ያደረገውን
፥
አብያተር
ሊቀ
ካህናት
በነበረ
ጊዜ
ወደ
እግዚአብሔር
ቤት
እንደ
ገባ
፥
26
ከካህናት
በቀር
መብላት
ያልተፈቀደውን
የመሥዋዕትን
እንጀራ
እንደ
በላ
፥
ከእርሱም
ጋር
ለነበሩት
እንደ
ሰጣቸው
ከቶ
አላነበባችሁምን
?
አላቸው
።
27
ደግሞ
።
ሰንበት
ስለ
ሰው
ተፈጥሮአል
እንጂ
ሰው
ስለ
ሰንበት
አልተፈጠረም
፤
28
እንዲሁም
የሰው
ልጅ
ለሰንበት
እንኳ
ጌታዋ
ነው
አላቸው
።
3
1
ደግሞም
ወደ
ምኵራብ
ገባ
፥
በዚያም
እጁ
የሰለለች
ሰው
ነበር
፤
2
ሊከሱትም
፥
በሰንበት
ይፈውሰው
እንደ
ሆነ
ይጠባበቁት
ነበር
።
3
እጁ
የሰለለችውንም
ሰው
።
ተነሥተህ
ወደ
መካከል
ና
አለው
።
4
በሰንበት
በጎ
ማድረግ
ተፈቅዶአልን
?
ወይስ
ክፉ
?
ነፍስ
ማዳን
ወይስ
መግደል
?
አላቸው
፤
እነርሱም
ዝም
አሉ
።
5
ስለ
ልባቸውም
ድንዛዜ
አዝኖ
ዙሪያውን
እየተመለከተ
በቍጣ
አያቸው
፥
ሰውየውንም
።
እጅህን
ዘርጋ
አለው
።
6
ዘረጋትም
፥
እጁም
ዳነች
።
ፈሪሳውያንም
ወጥተው
ወዲያው
እንዴት
አድርገው
እንዲያጠፉት
ከሄሮድስ
ወገን
ጋር
ተማከሩበት
።
7
ኢየሱስም
ከደቀ
መዛሙርቱ
ጋር
ወደ
ባህር
ፈቀቅ
አለ
፤
ከገሊላ
የመጡም
ብዙ
ሰዎች
ተከተሉት
፤
8
እንዴት
ትልቅ
ነገርም
እንዳደረገው
ሰምተው
ብዙ
ሰዎች
ከይሁዳ
ከኢየሩሳሌምም
ከኤዶምያስም
ከዮርዳኖስ
ማዶም
ከጢሮስና
ከሲዶና
ምድርም
ወደ
እርሱ
መጡ
።
9
ሰዎቹም
እንዳያጋፉት
ታንኳን
ያቆዩለት
ዘንድ
ደቀ
መዛሙርቱን
አዘዛቸው
፤
10
ብዙ
ሰዎችን
አድኖ
ነበርና
፥
ስለዚህም
ሥቃይ
ያለባቸው
ሁሉ
እንዲዳስሱት
ይወድቁበት
ነበር
።
11
ርኵሳን
መናፍስትም
ባዩት
ጊዜ
በፊቱ
ተደፍተው
።
አንተ
የእግዚአብሔር
ልጅ
ነህ
እያሉ
ጮኹ
።
12
እንዳይገልጡትም
በጣም
አዘዛቸው
።
13
ወደ
ተራራም
ወጣ
፥
ራሱም
የወደዳቸውን
ወደ
እርሱ
ጠራ
፥
ወደ
እርሱም
ሄዱ
።
14
ከእርሱም
ጋር
እንዲኖሩና
ለመስበክ
እንዲልካቸው
፥
15
ድውዮችንም
ሊፈውሱ
አጋንንትንም
ሊያወጡ
ሥልጣን
ይሆንላቸው
ዘንድ
አሥራ
ሁለት
አደረገ
፤
16
ስምዖንንም
ጴጥሮስ
ብሎ
ሰየመው
፤
17
የዘብዴዎስንም
ልጅ
ያዕቆብን
የያዕቆብንም
ወንድም
ዮሐንስን
ቦአኔርጌስ
ብሎ
ሰየማቸው
፥
የነጎድጓድ
ልጆች
ማለት
ነው
፤
18
እንድርያስንም
ፊልጶስንም
በርተሎሜውስንም
ማቴዎስንም
ቶማስንም
የእልፍዮስን
ልጅ
ያዕቆብንም
ታዴዎስንም
ቀነናዊውንም
ስምዖንን
፥
19
አሳልፎ
የሰጠውንም
የአስቆሮቱን
ይሁዳን
።
20
ወደ
ቤትም
መጡ
፤
እንጀራም
መብላት
ስንኳ
እስኪሳናቸው
ድረስ
እንደ
ገና
ብዙ
ሰዎች
ተሰበሰቡ
።
21
ዘመዶቹም
ሰምተው
።
አበደ
ብለዋልና
ሊይዙት
ወጡ
።
22
ከኢየሩሳሌም
የወረዱ
ጻፎችም
።
ብዔል
ዜቡል
አለበት
፤
ደግሞ
።
በአጋንንት
አለቃ
አጋንንትን
ያወጣል
ብለው
ተናገሩ
።
23
እነርሱንም
ወደ
እርሱ
ጠርቶ
በምሳሌ
አላቸው
።
ሰይጣን
ሰይጣንን
ሊያወጣው
እንዴት
ይችላል
?
24
መንግሥትም
እርስ
በርስዋ
ከተለያየች
ያች
መንግሥት
ልትቆም
አትችልም
፤
25
ቤትም
እርስ
በርሱ
ከተለያየ
ያ
ቤት
ሊቆም
አይችልም
።
26
ሰይጣንም
ራሱን
ተቃውሞ
ከተለያየ
፥
መጨረሻ
ይሆንበታል
እንጂ
ሊቆም
አይችልም
።
27
ነገር
ግን
አስቀድሞ
ኃይለኛውን
ሳያስር
ወደ
ኃይለኛው
ቤት
ገብቶ
ዕቃውን
ሊበዘብዝ
የሚችል
የለም
፥
ከዚያም
ወዲያ
ቤቱን
ይበዘብዛል
።
28
እውነት
እላችኋለሁ
፥
ለሰው
ልጆች
ኃጢአት
ሁሉ
የሚሳደቡትም
ስድብ
ሁሉ
ይሰረይላቸዋል
፤
29
በመንፈስ
ቅዱስ
ላይ
የሚሳደብ
ሁሉ
ግን
የዘላለም
ኃጢአት
ዕዳ
ይሆንበታል
እንጂ
ለዘላለም
አይሰረይለትም
።
30
ርኵስ
መንፈስ
አለበት
ይሉ
ነበርና
።
31
እናቱና
ወንድሞቹም
መጡ
በውጭም
ቆመው
ወደ
እርሱ
ልከው
አስጠሩት
።
32
ብዙ
ሰዎችም
በዙሪያው
ተቀምጠው
ነበሩና
።
እነሆ
፥
እናትህ
ወንድሞችህም
በውጭ
ቆመው
ይፈልጉሃል
አሉት
።
33
መልሶም
።
እናቴ
ማን
ናት
?
ወንድሞቼስ
እነ
ማን
ናቸው
?
አላቸው
።
34
በዙሪያው
ተቀምጠው
ወደ
ነበሩትም
ተመለከተና
።
እነሆ
እናቴ
ወንድሞቼም
።
35
የእግዚአብሔርን
ፈቃድ
የሚያደርግ
ሁሉ
፥
እርሱ
ወንድሜ
ነው
እኅቴም
እናቴም
አለ
።
4
1
ደግሞም
በባሕር
ዳር
ሊያስተምር
ጀመረ
።
እጅግ
ብዙ
ሰዎችም
ወደ
እርሱ
ስለ
ተሰበሰቡ
እርሱ
በታንኳ
ገብቶ
በባሕር
ላይ
ተቀመጠ
፤
ሕዝቡም
ሁሉ
በባሕር
ዳር
በምድር
ላይ
ነበሩ
።
2
በምሳሌም
ብዙ
ያስተምራቸው
ነበር
፥
በትምህርቱም
አላቸው
።
ስሙ
።
3-4
እነሆ
፥
ዘሪ
ሊዘራ
ወጣ
።
ሲዘራም
አንዳንዱ
በመንገድ
ዳር
ወደቀና
ወፎች
መጥተው
በሉት
።
5
ሌላውም
ብዙ
መሬት
በሌለበት
በጭንጫ
ላይ
ወደቀና
ጥልቅ
መሬት
ስላልነበረው
ወዲያው
በቀለ
፤
6
ፀሐይም
ሲወጣ
ጠወለገ
፥
ሥርም
ስላልነበረው
ደረቀ
።
7
ሌላውም
በእሾህ
መካከል
ወደቀ
፥
እሾህም
ወጣና
አነቀው
፥
ፍሬም
አልሰጠም
።
8
ሌላውም
በመልካም
መሬት
ላይ
ወደቀና
ወጥቶ
አድጎ
ፍሬ
ሰጠ
፥
አንዱም
ሠላሳ
አንዱም
ስድሳ
አንዱም
መቶ
አፈራ
።
9
የሚሰማ
ጆሮ
ያለው
ይስማ
አለ
።
10
ብቻውንም
በሆነ
ጊዜ
፥
በዙሪያው
የነበሩት
ከአሥራ
ሁለቱ
ጋር
ስለ
ምሳሌው
ጠየቁት
።
11-12
እንዲህም
አላቸው
።
ለእናንተ
የእግዚአብሔርን
መንግሥት
ምሥጢር
ማወቅ
ተሰጥቶአችኋል
፤
በውጭ
ላሉት
ግን
፥
አይተው
እንዲያዩ
እንዳይመለከቱም
፥
ሰምተውም
እንዲሰሙ
እንዳያስተውሉም
፥
እንዳይመለሱ
ኃጢአታቸውም
እንዳይሰረይላቸው
ነገር
ሁሉ
በምሳሌ
ይሆንባቸዋል
።
13
አላቸውም
።
ይህን
ምሳሌ
አታውቁምን
?
እንዴትስ
ምሳሌዎቹን
ሁሉ
ታውቃላችሁ
?
14
ዘሪው
ቃሉን
ይዘራል
።
ቃልም
በተዘራበት
በመንገድ
ዳር
የሆኑት
እነዚህ
ናቸው
፥
15
በሰሙት
ጊዜም
ሰይጣን
ወዲያው
መጥቶ
በልባቸው
የተዘራውን
ቃል
ይወስዳል
።
16
እንዲሁም
በጭንጫ
ላይ
የተዘሩት
እነዚህ
ናቸው
፥
ቃሉንም
ሰምተው
ወዲያው
በደስታ
ይቀበሉታል
፥
17
ለጊዜውም
ነው
እንጂ
በእነርሱ
ሥር
የላቸውም
፥
ኋላም
በቃሉ
ምክንያት
መከራ
ወይም
ስደት
በሆነ
ጊዜ
ወዲያው
ይሰናከላሉ
።
18
በእሾህም
የተዘሩት
ሌሎች
ናቸው
፥
ቃሉን
የሰሙት
እነዚህ
ናቸው
፥
19
የዚህም
ዓለም
አሳብና
የባለጠግነት
ማታለል
የሌላውም
ነገር
ምኞት
ገብተው
ቃሉን
ያንቃሉ
፥
የማያፈራም
ይሆናል
።
20
በመልካምም
መሬት
የተዘሩት
ቃሉን
ሰምተው
የሚቀበሉት
አንዱም
ሠላሳ
አንዱም
ስድሳ
አንዱም
መቶ
ፍሬ
የሚያፈሩት
እነዚህ
ናቸው
።
21
እንዲህም
አላቸው
።
መብራትን
ከዕንቅብ
ወይስ
ከአልጋ
በታች
ሊያኖሩት
ያመጡታልን
?
በመቅረዝ
ላይ
ሊያኖሩት
አይደለምን
?
22
እንዲገለጥ
ባይሆን
የተሰወረ
የለምና
፤
ወደ
ግልጥ
እንዲመጣ
እንጂ
የተሸሸገ
የለም
።
23
የሚሰማ
ጆሮ
ያለው
ቢኖር
ይስማ
።
24
አላቸውም
።
ምን
እንድትሰሙ
ተጠበቁ
።
በምትሰፍሩበት
መስፈሪያ
ይሰፈርላችኋል
ለእናንተም
ይጨመርላችኋል
።
25
ላለው
ይሰጠዋልና
፤
ከሌለውም
ያው
ያለው
እንኳ
ይወሰድበታል
።
26
እርሱም
አለ
።
በምድር
ዘርን
እንደሚዘራ
ሰው
የእግዚአብሔር
መንግሥት
እንደዚህ
ናት
ሌሊትና
ቀን
ይተኛልም
ይነሣልም
፥
27
እርሱም
እንዴት
እንደሚሆን
ሳያውቅ
ዘሩ
ይበቅላል
ያድግማል
።
28
ምድሪቱም
አውቃ
በመጀመሪያ
ቡቃያ
ኋላም
ዛላ
ኋላም
በዛላው
ፍጹም
ሰብል
ታፈራለች
።
29
ፍሬ
ግን
ሲበስል
መከር
ደርሶአልና
ወዲያው
ማጭድ
ይልካል
።
30
እርሱም
አለ
።
የእግዚአብሔርን
መንግሥት
በምን
እናስመስላታለን
?
ወይስ
በምን
ምሳሌ
እንመስላታለን
?
31
እንደ
ሰናፍጭ
ቅንጣት
ናት
፥
እርስዋም
በምድር
በተዘራች
ጊዜ
በምድር
ካለ
ዘር
ሁሉ
ታንሳለች
፤
በተዘራችም
ጊዜ
ትወጣለች
ከአትክልትም
ሁሉ
የምትበልጥ
ትሆናለች
፥
32
የሰማይ
ወፎችም
በጥላዋ
ሊሰፍሩ
እስኪችሉ
ታላላቅ
ቅርንጫፎች
ታደርጋለች
።
33
መስማትም
በሚችሉበት
መጠን
እነዚህን
በሚመስል
በብዙ
ምሳሌ
ቃሉን
ይነግራቸው
ነበር
፤
ያለ
ምሳሌ
ግን
አልነገራቸውም
፥
34
ለብቻቸውም
ሲሆኑ
ነገሩን
ሁሉ
ለገዛ
ደቀ
መዛሙርቱ
ይፈታላቸው
ነበር
።
35
በዚያም
ቀን
በመሸ
ጊዜ
።
ወደ
ማዶ
እንሻገር
አላቸው
።
36
ሕዝቡንም
ትተው
በታንኳ
እንዲያው
ወሰዱት
፥
ሌሎች
ታንኳዎችም
ከእርሱ
ጋር
ነበሩ
።
37
ብርቱ
ዐውሎ
ነፋስም
ተነሣና
ውኃ
በታንኳይቱ
እስኪሞላ
ድረስ
ማዕበሉ
በታንኳይቱ
ይገባ
ነበር
።
38
እርሱም
በስተኋላዋ
ትራስ
ተንተርሶ
ተኝቶ
ነበር
፤
አንቅተውም
።
መምህር
ሆይ
፥
ስንጠፋ
አይገድህምን
?
አሉት
።
39
ነቅቶም
ነፋሱን
ገሠጸው
ባሕሩንም
።
ዝም
በል
፥
ፀጥ
በል
አለው
።
ነፋሱም
ተወ
ታላቅ
ፀጥታም
ሆነ
።
40
እንዲህ
የምትፈሩ
ስለ
ምን
ነው
?
እንዴትስ
እምነት
የላችሁም
?
አላቸው
።
41
እጅግም
ፈሩና
።
እንግዲህ
ነፋስም
ባሕርም
የሚታዘዙለት
ይህ
ማን
ነው
?
ተባባሉ
።
5
1
ወደ
ባሕር
ማዶም
ወደ
ጌርጌሴኖን
አገር
መጡ
።
2
ከታንኳይቱም
በወጣ
ጊዜ
፥
ርኵስ
መንፈስ
የያዘው
ሰው
ከመቃብር
ወጥቶ
ወዲያው
ተገናኘው
፤
3
እርሱም
በመቃብር
ይኖር
ነበር
፥
በሰንሰለትም
ስንኳ
ማንም
ሊያስረው
በዚያን
ጊዜ
አይችልም
ነበር
፤
4
ብዙ
ጊዜ
በእግር
ብረትና
በሰንሰለት
ይታሰር
ነበርና
ዳሩ
ግን
ሰንሰለቱን
ይበጣጥስ
እግር
ብረቱንም
ይሰባብር
ነበር
፥
ሊያሸንፈውም
የሚችል
አልነበረም
፤
5
ሁልጊዜም
ሌሊትና
ቀን
በመቃብርና
በተራራ
ሆኖ
ይጮኽ
ነበር
ሰውነቱንም
በድንጋይ
ይቧጭር
ነበር
።
6
ኢየሱስንም
ከሩቅ
ባየ
ጊዜ
ሮጦ
ሰገደለት
፥
7
በታላቅ
ድምፅም
እየጮኸ
።
የልዑል
እግዚአብሔር
ልጅ
ኢየሱስ
ሆይ
፥
ከአንተ
ጋር
ምን
አለኝ
?
እንዳታሠቃየኝ
በእግዚአብሔር
አምልሃለሁ
አለ
፤
8
አንተ
ርኵስ
መንፈስ
፥
ከዚህ
ሰው
ውጣ
ብሎት
ነበርና
።
9
ስምህ
ማን
ነው
?
ብሎ
ጠየቀው
።
ብዙዎች
ነንና
ስሜ
ሌጌዎን
ነው
አለው
፥
10
ከአገርም
ውጭ
እንዳይሰዳቸው
አጥብቆ
ለመነው
።
11
በዚያም
በተራራ
ጥግ
ብዙ
የእሪያ
መንጋ
ይሰማራ
ነበርና
።
12
ወደ
እሪያዎቹ
እንድንገባ
ስደደን
ብለው
ለመኑት
።
13
ኢየሱስም
ፈቀደላቸው
።
ርኵሳን
መናፍስቱም
ወጥተው
ወደ
እሪያዎቹ
ገቡ
፥
ሁለት
ሺህም
የሚያህል
መንጋ
ከአፋፉ
ወደ
ባሕር
ተጣደፉና
በባሕር
ሰጠሙ
።
ፍ1
ሌጌዎን
ማለት
ጭፍራ
ማለት
ነው
።
14
እረኞቹም
ሸሽተው
በከተማውና
በአገሩ
አወሩ
፤
ነገሩም
ምን
እንደ
ሆነ
ለማየት
መጡ
።
15
ወደ
ኢየሱስም
መጡ
፥
አጋንንትም
ያደሩበትን
ሌጌዎንም
የነበረበትን
ሰው
ተቀምጦ
ለብሶም
ልቡም
ተመልሶ
አዩና
ፈሩ
።
16
ያዩት
ሰዎችም
አጋንንት
ላደሩበት
ሰው
የሆነውንና
ስለ
እሪያዎቹ
ተረኩላቸው
።
17
ከአገራቸውም
እንዲሄድላቸው
ይለምኑት
ጀመር
።
18
ወደ
ታንኳይቱም
በገባ
ጊዜ
አጋንንት
አድረውበት
የነበረው
ሰው
ከእርሱ
ጋር
እንዲኖር
ለመነው
።
19
ኢየሱስም
አልፈቀደለትም
፥
ነገር
ግን
።
ወደ
ቤትህ
በቤተ
ሰዎችህ
ዘንድ
ሄደህ
ጌታ
እንዴት
ያለ
ታላቅ
ነገር
እንዳደረገልህ
እንዴትስ
እንደ
ማረህ
አውራላቸው
አለው
።
20
ሄዶም
ኢየሱስ
እንዴት
ያለ
ታላቅ
ነገር
እንዳደረገለት
አሥር
ከተማ
በሚባል
አገር
ይሰብክ
ጀመር
፥
ሁሉም
ተደነቁ
።
21
ኢየሱስም
ደግሞ
በታንኳይቱ
ወደ
ማዶ
ከተሻገረ
በኋላ
ብዙ
ሰዎች
ወደ
እርሱ
ተሰበሰቡ
፥
በባሕርም
አጠገብ
ነበረ
።
22
ኢያኢሮስ
የተባለ
ከምኵራብ
አለቆች
አንዱ
መጣ
፤
ባየውም
ጊዜ
በእግሩ
ላይ
ወደቀና
።
23
ታናሽቱ
ልጄ
ልትሞት
ቀርባለችና
እንድትድንና
በሕይወት
እንድትኖር
መጥተህ
እጅህን
ጫንባት
ብሎ
አጥብቆ
ለመነው
።
24
ከእርሱም
ጋር
ሄደ
።
ብዙ
ሕዝብም
ተከተሉት
አጋፉትም
።
25
ከአሥራ
ሁለት
ዓመትም
ጀምሮ
ደም
የሚፈሳት
ሴት
ነበረች
፥
26
ከብዙ
ባለ
መድኃኒቶችም
ብዙ
ተሠቃየች
፤
ገንዘብዋንም
ሁሉ
ከስራ
ባሰባት
እንጂ
ምንም
አልተጠቀመችም
፤
27
የኢየሱስንም
ወሬ
ሰምታ
በስተኋላው
በሰዎች
መካከል
መጥታ
ልብሱን
ዳሰሰች
።
28
ልብሱን
ብቻ
የዳሰስሁ
እንደ
ሆነ
እድናለሁ
ብላለችና
።
29
ወዲያውም
የደምዋ
ምንጭ
ደረቀ
ከሥቃይዋም
እንደዳነች
በሰውነትዋ
አወቀች
።
30
ወዲያውም
ኢየሱስ
ከእርሱ
ኃይል
እንደ
ወጣ
በገዛ
ራሱ
አውቆ
በሕዝቡ
መካከል
ዘወር
ብሎ
።
ልብሴን
የዳሰሰ
ማን
ነው
?
አለ
።
31
ደቀ
መዛሙርቱም
።
ሕዝቡ
ሲያጋፉህ
እያየህ
።
ማን
ዳሰሰኝ
ትላለህን
?
አሉት
።
32
ይህንም
ያደረገችውን
ለማየት
ዘወር
ብሎ
ይመለከት
ነበር
።
33
ሴቲቱ
ግን
የተደረገላትን
ስላወቀች
፥
እየፈራች
እየተንቀጠቀጠችም
፥
መጥታ
በፊቱ
ተደፋች
እውነቱንም
ሁሉ
ነገረችው
።
34
እርሱም
።
ልጄ
ሆይ
፥
እምነትሽ
አድኖሻል
፤
በሰላም
ሂጂ
ከሥቃይሽም
ተፈወሽ
አላት
።
35
እርሱም
ገና
ሲናገር
ከምኵራብ
አለቃው
ቤት
ዘንድ
የመጡት
።
ልጅህ
ሞታለች
፤
ስለ
ምን
መምህሩን
አሁን
ታደክመዋለህ
?
አሉት
።
36
ኢየሱስ
ግን
የተናገሩትን
ቃል
አድምጦ
ለምኵራቡ
አለቃ
።
እመን
ብቻ
እንጂ
አትፍራ
አለው
።
37
ከጴጥሮስም
ከያዕቆብም
ከያዕቆብም
ወንድም
ከዮሐንስ
በቀር
ማንም
እንዲከተለው
አልፈቀደም
።
38
ወደ
ምኵራቡ
አለቃ
ቤትም
መጥቶ
ሰዎች
ሲንጫጩና
ሲያለቅሱ
ዋይታም
ሲያበዙ
አየ
፤
39
ገብቶም
።
ስለ
ምን
ትንጫጫላችሁ
ታለቅሳላችሁም
?
ብላቴናይቱ
ተኝታለች
እንጂ
አልሞተችም
አላቸው
።
40
በጣምም
ሳቁበት
።
እርሱ
ግን
ሁሉን
አስወጥቶ
የብላቴናይቱን
አባትና
እናትም
ከእርሱ
ጋር
የነበሩትንም
ይዞ
ብላቴናይቱ
ወዳለችበት
ገባ
።
41
የብላቴናይቱንም
እጅ
ይዞ
።
ጣሊታ
ቁሚ
አላት
፤
ፍችውም
አንቺ
ብላቴና
ተነሽ
እልሻለሁ
ነው
።
42
ብላቴናይቱም
የአሥራ
ሁለት
ዓመት
ልጅ
ነበረችና
ወዲያው
ቆማ
ተመላለሰች
።
ወዲያውም
ታላቅ
መገረም
ተገረሙ
።
43
ይህንም
ማንም
እንዳያውቅ
አጥብቆ
አዞአቸው
።
የምትበላውን
ስጡአት
አላቸው
።
6
1
ከዚያም
ወጥቶ
ወደ
ገዛ
አገሩ
መጣ
ደቀ
መዛሙርቱም
ተከተሉት
።
2
ሰንበትም
በሆነ
ጊዜ
በምኵራብ
ያስተምር
ጀመር
፤
ብዙዎችም
ሰምተው
ተገረሙና
።
እነዚህን
ነገሮች
ይህ
ከወዴት
አገኛቸው
?
ለዚህ
የተሰጠችው
ጥበብ
ምንድር
ናት
?
በእጁም
የሚደረጉ
እንደነዚህ
ያሉ
ተአምራት
ምንድር
ናቸው
?
3
ይህስ
ጸራቢው
የማርያም
ልጅ
የያቆብም
የዮሳም
የይሁዳም
የስምዖንም
ወንድም
አይደለምን
?
እኅቶቹስ
በዚህ
በእኛ
ዘንድ
አይደሉምን
?
አሉ
፤
ይሰናከሉበትም
ነበር
።
4
ኢየሱስም
።
ነቢይ
ከገዛ
አገሩና
ከገዛ
ዘመዶቹ
ከገዛ
ቤቱም
በቀር
ሳይከበር
አይቀርም
አላቸው
።
5
በዚያም
በጥቂቶች
ድውዮች
ላይ
እጁን
ጭኖ
ከመፈወስ
በቀር
፥
ተአምር
ሊያደርግ
ምንም
አልቻለም
።
6
ስለ
አለማመናቸውም
ተደነቀ
።
በመንደሮችም
እያስተማረ
ይዞር
ነበር
።
7
አስራ
ሁለቱንም
ወደ
እርሱ
ጠራ
ሁለት
ሁለቱንም
ይልካቸው
ጀመር
፥
በርኵሳን
መናፍስትም
ላይ
ሥልጣን
ሰጣቸው
፥
8
ለመንገድም
ከበትር
በቀር
እንጀራም
ቢሆን
ከረጢትም
ቢሆን
መሐለቅም
በመቀነታቸው
ቢሆን
እንዳይዙ
አዘዛቸው
።
9
በእግራችሁ
ጫማ
አድርጉ
እንጂ
ሁለት
እጀ
ጠባብ
አትልበሱ
አለ
።
10
በማናቸውም
ስፍራ
ወደ
ቤት
ብትገቡ
ከዚያ
እስክትወጡ
ድረስ
በዚያው
ተቀመጡ
።
11
ከማይቀበሉአችሁና
ከማይሰሙአችሁ
ስፍራ
ሁሉ
፥
ከዚያ
ወጥታችሁ
ምስክር
ይሆንባቸው
ዘንድ
ከእግራችሁ
በታች
ያለውን
ትቢያ
አራግፉ
።
እውነት
እላችኋለሁ
፥
ከዚያች
ከተማ
ይልቅ
ለሰዶምና
ለገሞራ
በፍርድ
ቀን
ይቀልላቸዋል
አላቸው
።
12
ወጥተውም
ንስሐ
እንዲገቡ
ሰበኩ
፥
ብዙ
አጋንንትንም
አወጡ
፥
13
ብዙ
ድውዮችንም
ዘይት
እየቀቡ
ፈወሱአቸው
።
14
ስሙም
ተገልጦአልና
ንጉሡ
ሄሮድስ
በሰማ
ጊዜ
።
መጥምቁ
ዮሐንስ
ከሙታን
ተነሥቶአል
ስለዚህም
ኃይል
በእርሱ
ይደረጋል
አለ
።
15
ሌሎችም
።
ኤልያስ
ነው
አሉ
፤
ሌሎችም
።
ከነቢያት
እንደ
አንዱ
ነቢይ
ነው
አሉ
።
16
ሄሮድስ
ግን
ሰምቶ
።
እኔ
ራሱን
ያስቈረጥሁት
ዮሐንስ
ይህ
ነው
እርሱ
ከሙታን
ተነሥቶአል
አለ
።
17
ሄሮድስ
የወንድሙን
የፊልጶስን
ሚስት
ሄሮድያዳን
አግብቶ
ነበርና
በእርስዋ
ምክንያት
ራሱ
ልኮ
ዮሐንስን
አስይዞ
በወኅኒ
አሳስሮት
ነበር
፤
18
ዮሐንስ
ሄሮድስን
።
የወንድምህ
ሚስት
ለአንተ
ልትሆን
አልተፈቀደም
ይለው
ነበርና
።
19
ሄሮድያዳ
ግን
ተቃውማው
ልትገድለው
ትፈልግ
ነበር
አልቻለችም
፤
20
ሄሮድስ
ዮሐንስ
ጻድቅና
ቅዱስ
ሰው
እንደ
ሆነ
አውቆ
ይፈራውና
ይጠባበቀው
ነበር
፤
እርሱንም
ሰምቶ
በብዙ
ነገር
ያመነታ
ነበር
፤
21
በደስታም
ይሰማው
ነበር
።
ሄሮድስም
በተወለደበት
ቀን
ለመኳንንቱና
ለሻለቆቹ
ለገሊላም
ሹማምንት
ግብር
ባደረገ
ጊዜ
ምቹ
ቀን
ሆነላትና
22
የሄሮድያዳ
ልጅ
ገብታ
ስትዘፍን
ሄሮድስንና
ከእርሱ
ጋር
የተቀመጡትን
ደስ
አሰኘቻቸው
።
ንጉሡም
ብላቴናይቱን
።
የምትወጂውን
ሁሉ
ለምኚኝ
እሰጥሽማለሁ
አላት
፤
23
የመንግሥቴ
እኩሌታ
ስንኳ
ቢሆን
የምትለምኚውን
ሁሉ
እሰጥሻለሁ
ብሎ
ማለላት
።
24
ወጥታም
ለእናትዋ
።
ምን
ልለምነው
?
አለች
።
እርስዋም
።
የመጥምቁን
የዮሐንስን
ራስ
አለች
።
25
ወዲያውም
ፈጥና
ወደ
ንጉሡ
ገብታ
።
የመጥምቁን
የዮሐንስን
ራስ
በወጭት
አሁን
ልትሰጠኝ
እወዳለሁ
ብላ
ለመነችው
።
26
ንጉሡም
እጅግ
አዝኖ
ስለ
መሐላው
ከእርሱም
ጋር
ስለ
ተቀመጡት
ሊነሣት
አልወደደም
።
27
ወዲያውም
ንጉሡ
ባለ
ወግ
ልኮ
ራሱን
እንዲያመጣ
አዘዘው
።
ሄዶም
በወኅኒ
ራሱን
ቈረጠ
፥
28
ራሱንም
በወጭት
አምጥቶ
ለብላቴናይቱ
ሰጣት
፥
ብላቴናይቱም
ለእናትዋ
ሰጠች
።
29
ደቀ
መዛሙርቱም
ሰምተው
መጡ
በድኑንም
ወስደው
ቀበሩት
።
30
ሐዋርያትም
ወደ
ኢየሱስ
ተሰብስበው
ያደረጉትንና
ያስተማሩትን
ሁሉ
ነገሩት
።
31
እናንት
ራሳችሁ
ብቻችሁን
ወደ
ምድረ
በዳ
ኑና
ጥቂት
ዕረፉ
አላቸው
፤
የሚመጡና
የሚሄዱ
ብዙዎች
ነበሩና
፥
ለመብላት
እንኳ
ጊዜ
አጡ
።
32
በታንኳውም
ብቻቸውን
ወደ
ምድረ
በዳ
ሄዱ
።
33
ሰዎችም
ሲሄዱ
አዩአቸው
ብዙዎችም
አወቁአቸውና
ከከተሞች
ሁሉ
በእግር
እየሮጡ
ወዲያ
ቀደሙአቸው
ወደ
እርሱም
ተሰበሰቡ
።
34
ኢየሱስም
ወጥቶ
ብዙ
ሕዝብ
አየና
እረኛ
እንደሌላቸው
በጎች
ስለ
ነበሩ
አዘነላቸው
፥
ብዙም
ነገር
ያስተምራቸው
ጀመር
።
35
በዚያን
ጊዜም
ብዙ
ሰዓት
ካለፈ
በኋላ
ደቀ
መዛሙርቱ
ወደ
እርሱ
ቀርበው
።
ቦታው
ምድረ
በዳ
ነው
አሁንም
መሽቶአል
፤
36
የሚበሉት
የላቸውምና
በዙሪያ
ወዳሉ
ገጠሮችና
መንደሮች
ሄደው
እንጀራ
ለራሳቸው
እንዲገዙ
አሰናብታቸው
አሉት
።
37
እርሱ
ግን
መልሶ
።
እናንተ
የሚበሉትን
ስጡአቸው
አላቸው
።
ሄደን
እንጀራ
በሁለት
መቶ
ዲናር
እንግዛላቸውን
?
እንዲበሉም
እንስጣቸውን
?
አሉት
።
38
እርሱም
።
ስንት
እንጀራ
አላችሁ
?
ሂዱና
እዩ
አላቸው
።
ባወቁም
ጊዜ
።
አምስት
፥
ሁለትም
ዓሣ
አሉት
።
39
ሁሉንም
በየክፍሉ
በለመለመ
ሣር
ላይ
እንዲያስቀምጡአቸው
አዘዛቸው
።
40
መቶ
መቶውና
አምሳ
አምሳው
እየሆኑ
በተራ
በተራ
ተቀመጡ
።
41
አምስቱንም
እንጀራ
ሁለቱንም
ዓሣ
ይዞ
ወደ
ሰማይ
አሻቅቦ
አየና
ባረከ
፥
እንጀራውንም
ቈርሶ
እንዲያቀርቡላቸው
ለደቀ
መዛሙርቱ
ሰጠ
፥
42
ሁለቱን
ዓሣ
ደግሞ
ለሁሉ
ከፈለ
።
ሁሉም
በልተው
ጠገቡ
፤
43
ከቍርስራሹም
አሥራ
ሁለት
መሶብ
የሞላ
አነሡ
ከዓሣውም
ደግሞ
።
44
እንጀራውንም
የበሉት
ወንዶቹ
አምስት
ሺህ
ነበሩ
።
45
ወዲያውም
ሕዝቡን
ሲያሰናብት
ሳለ
ደቀ
መዛሙርቱ
በታንኳ
ገብተው
ወደ
ማዶ
ወደ
ቤተ
ሳይዳ
እንዲቀድሙት
ግድ
አላቸው
።
46
ካሰናበታቸውም
በኋላ
ሊጸልይ
ወደ
ተራራ
ወጣ
።
47
በመሸም
ጊዜ
ታንኳይቱ
በባሕር
መካከል
ሳለች
እርሱ
ብቻውን
በምድር
ላይ
ነበረ
።
48
ነፋስ
ወደ
ፊታቸው
ነበረና
እየቀዘፉ
ሲጨነቁ
አይቶ
፥
ከሌሊቱ
በአራተኛው
ክፍል
በባሕር
ላይ
እየሄደ
ወደ
እነርሱ
መጣ
፤
ሊያልፋቸውም
ይወድ
ነበር
።
49
እነርሱ
ግን
በባሕር
ላይ
ሲሄድ
ባዩት
ጊዜ
ምትሀት
መሰላቸውና
ጮኹ
፥
50
ሁሉ
አይተውታልና
፥
ታወኩም
።
ወዲያውም
ተናገራቸውና
።
አይዞአችሁ
፤
እኔ
ነኝ
፥
አትፍሩ
አላቸው
።
51
ወደ
እነርሱም
ወደ
ታንኳይቱ
ገባ
፥
ነፋሱም
ተወ
፤
በራሳቸውም
ያለ
መጠን
እጅግ
ተገረሙ
፤
52
ስለ
እንጀራው
አላስተዋሉምና
፤
ነገር
ግን
ልባቸው
ደንዝዞ
ነበር
።
53
ተሻግረውም
ወደ
ምድር
ወደ
ጌንሴሬጥ
ደረሱ
ታንኳይቱንም
አስጠጉ
።
54
ከታንኳይቱም
ሲወጡ
ወዲያው
አውቀውት
55
በዚያች
አገር
ሁሉ
ዙሪያ
ሮጡና
እርሱ
እንዳለ
ወደ
ሰሙበት
ስፍራ
ሕመምተኞችን
በአልጋ
ላይ
ያመጡ
ጀመር
።
56
በገባበትም
ስፍራ
ሁሉ
፥
መንደርም
ከተማም
ገጠርም
ቢሆን
፥
በገበያ
ድውዮችን
ያኖሩ
ነበር
፤
የልብሱንም
ጫፍ
እንኳ
ሊዳስሱ
ይለምኑት
ነበር
የዳሰሱትም
ሁሉ
ዳኑ
።
7
1
ፈሪሳውያንና
ከጻፎች
ወገን
ከኢየሩሳሌም
የመጡትም
ወደ